የእድገት ጣጣው

የእድገት ጣጣው አብዮታዊ እድገት Vs አብዮታዊ ልማት የየትኛው ዘመን አዝማሪ እንደነበረ ባይታወቅም እንዲህ ብሎ ገጥሞ ነበረ እኛስ መስሎን ነበር         እድገት ቀውላሎ በየቤቱ 'ሚያስር       ከሜዳ አውሎ ለካንስ ካሮት ነበረ         ሲያድግ ወደኋላ 'ሚ'በላ አሳ'ቶም           የሚጥል አውላላ፡፡ ሃገራችን ከሩጫዋና ከትግያዋ ጎን የቀራት አንድ መፈክር ያለ ይመስለኛል፡፡ ደሞ መፈክር የዘራችን አይደለምን፡፡ የቀደመውን ትተን'ኳ ከ 21... Continue Reading →

1..2..3..

ትላንት…. ነብያት ተመኙ ከምላሳቸው ቃል ምድር ላይ 'ዲያዩ መባዘኑ ቀርቶ ባርነት አብቅቶ ተስፋ 'ዲገበዩ ግና.. ስቃያቸው በዝቶ ጽድቃቸው ዋጋ'ቶ የመርገም ጨርቅ ሆነ ኃጢአትን ተዋልደው በውርስ ተቀባብለው ነፍሳቸው ጣመነ፡፡ ያኔ.. እንባን ማበሻ የተስፋ ቀን ሲደርስ አርያም ተከፈተ በበረትም ሲገኝ ነጻነት አውጆ ሰላምን አተተ ምድር በይቅርታ በም'ረት ተከድና ፍቅር በረከተ ዛሬ…. እኒያ ደስታዎች ለታሪክ ተትተው ዘመናት አለፉ... Continue Reading →

ፈኑ እዴከ

ሠላም! እንዴት ሰነበታችሁልኝ መቼም ምስጋናዬ እጅጉን የበዛ ነው፡፡ የጦማሬ ተከታታይ ናችሁና፡፡ በምታገኟቻ ጦማሮች ላይ ያላችሁንና የተሰማችሁን ብትጽፉልኝ ደስታዬ ወደር አልባ ይሆናል፡፡ ትንሽ ጠፍቻለሁና ከይቅርታ ጋር እንኳን ለበዓለ ልደት መዳረሻ አደረሳችሁ በማለት ይቺን ጀባ ብያለሁ፡፡ ፈኑ እዴከ “በ የትውልዳችን በዘመናት ሐረግ በዛ ልመናችን ተስፋችን ቃልኪዳኑ ርቆ ባርነት ተሰጠን ጽድቃችን ድካሙ ዋጋ'ቶ የመርገም ጨርቅ ሆነ ኃጢአትን በውርስ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑