‘የጥራት አምባሳደሮች’ ዩኒቨርስቲ ኮሌጆቻችን click to Read in pdf ‘የጥራት አምባሳደር’ የሚለው ሐረግ ምናልባት የቅ/ጊዮርጊስ ቢራ ማስታወቂያን ያስታውሰን ይሆናል። ጥራት የሚለው ጽንሰ ሐሳብ ሁሌም አሻሚና አነጋጋሪ ቢሆንም እንደየሙያው አግባብ ትርጓሜ ተሰጥቶት ፤ቢተገበርም ባይተገበርም ጥቅም ላይ ውሎ ይገኛል። አልኮልና ለስላሳ ድብልቅ ምሩቃን እያመረቱ የሚገኙት የትምህርት ፋብሪካዎቻችንም መፈክራቸው ይሔው ሀረግ ነው። ‘የልቀት ት/ት ቤት’ ‘ጥራት ላለው ት/ት... Continue Reading →
ትልቅ መጥበሻ
ትልቅ መጥበሻ ቆም ብለን ሰዎችን ብንመለከት እያንዳንዱ ሰው የሆነ አንድ ቦታ ተጣብቆ ያለ ነው የሚመስለው፡፡ በሕይወታቸውም ውስጥ አንዳንዴ እንዲሁ ነው፡፡ አንዳንዶች በየቤቶቻቸው ሥራዎች ተጠምደው የተጣበቁ ሲሆን፤ ከከበባቸው ሁናቴ ጋር የተጣበቁ ወይም ይቀየራል፣ ይሻሻላል፣ ወይም ይለወጣል ብለው ተስፋ ባላደረጉት ሥራ ላይ ሙጥኝ ብለው ተጣብቀው ይኖራሉ። ሌሎችም ከልምዶቻቸው ጋር ደንዝዘው በሕይወታቸው ብርሃን አልባ ድንግዝግዝ ውስጥ ተጣብቀው ይገኛሉ።... Continue Reading →
የእድገት ጣጣው
የእድገት ጣጣው አብዮታዊ እድገት Vs አብዮታዊ ልማት የየትኛው ዘመን አዝማሪ እንደነበረ ባይታወቅም እንዲህ ብሎ ገጥሞ ነበረ እኛስ መስሎን ነበር እድገት ቀውላሎ በየቤቱ 'ሚያስር ከሜዳ አውሎ ለካንስ ካሮት ነበረ ሲያድግ ወደኋላ 'ሚ'በላ አሳ'ቶም የሚጥል አውላላ፡፡ ሃገራችን ከሩጫዋና ከትግያዋ ጎን የቀራት አንድ መፈክር ያለ ይመስለኛል፡፡ ደሞ መፈክር የዘራችን አይደለምን፡፡ የቀደመውን ትተን'ኳ ከ 21... Continue Reading →
ለራስ ብቻ
(click to read pdf) ለራስ ብቻ የቀደሙ መሪዎቻቸውን ጥላና ዳና ተከትለው ይነጉዳሉ፡፡ በዚህ ወደ ተስፋ ቀዬ ለሚደረግ ጉዞ የሁል ጊዜ ትጋታቸው አብሮ ነው፡፡ ጉምም፤ ጉትልትል ማለት ነው ገብረ ጕንዳን፡፡ በረዥሙ የተስፋና የተሻለ ፍለጋ ጉዞ ብዙ ጕንዳናውያን አልቀዋል፡፡ አለቃና አዛዥ በሌለበት በዚህ ጉዞ ሁሉም ራሱን ሰጥቶ ይጓዛል፡፡ ገዢ በሌለው አነዋወራቸው ክረምቱ የችግር ዘመን ሳይመጣ በበጋ መብላቸውን... Continue Reading →
የሰልፍ ሃገሯ ወዴት ነው?
የሰልፍ ሃገሯ ወዴት ነው? ቢፒአር ሆይ ወዴት አለህ? ዘመናዊ 'ሬሽን' /ክፍፍል ተጀመረ እንዴ? (click to read in pdf ) ከሥራ ወጥቼ በሃይገር ባስ ወደቤት እየተመለስኩ ነው፡፡ ከጎኔ የተቀመጠው ወጣትና ሹፌሩ ወሬ አሙቀዋል፡፡ እኔ የጆሮዬን ቀልብ ወደነሱ ጣል እያደረኩ በዓይኔ ቀልብ ከባቢዬን እየዳሰስኩ እጓዛለሁ፡፡ “ወይ ጉድ ደ'ሞ ምን ተፈጠረ?” ወጣቱ ይጠይቃል “ጋዝ ሊገዙ ነዋ!” ሹፌሩ ይመልሳል፡፡... Continue Reading →
ምድርን የመረገጥ እምነት
ምድርን የመረገጥ እምነት Click to read in pdf ህጻኑ ከተወለደ ፮ ወር ቢሆነው ነው፡፡ ከመዳሁ ለመገላገል አንድ የዘየደውን መላ በመለማመድ ላይ ይገኛል፡፡ የአልጋ፣ የወንበር.. ሌላም ቁስ በመያዝ የመቆምና ለመሄድ የመውተርተር ፍላጎት አዕምሮውን ሞልቶታል፡፡ ስለዚህም ይጥራል አሁንም ይጥራል፡፡ በዚህ ሙከራ ውስጥ የተረዳው አንዳች እውቀት ቢኖር ጠንካራ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ነው፡፡ ምርኩዝ የሚሆነው የማይታጠፍ እጅ ወይም እቃ ካገኘ... Continue Reading →
ጀግና ያጡ ጀግኖች
Click to read in pdf ጀግና ያጡ ጀግኖች በአንድ ወቅት የድሬዳዋ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ በነበሩበት ወቅት ብጹእ አቡነ ቀውስጦስ ይሄን ተናግረው ነበር “ሰው ሌላውን ሲያሸንፍ ጀግና ይላል፤ ራሱን ሲያሸንፍ ደግሞ የጀግኖች ጀግና ይባላል” የዚህ ዘመን ትግል ራስን ማሸነፍ እንደሆነ አጽንኦት ለመስጠት፡፡ አንዱ ሌላውን በእውቀትም ሆነ በትግል፣ በጥበብም ሆነ ሞኝነት፣ በእብደትም ሆነ የዋህነት፣ በሕይወትም... Continue Reading →
አለሁኝ ባይ
አለሁኝ ባይ Click to Read in pdf “ ሰናይት እባላለሁ፡፡ እድሜዬና አካለ ቁመናዬ ለየትኛውም ደረጃ ይመጥናል፡፡ ብዙ ጓደኞች አሉኝ፡፡ ከአንገት፣ ከልብ፣ ከእግር…. ወዘተ የሚወዱኝና የምወዳቸው፡፡ ከቤተሰቦቼ ጋር ስሆን የምኖረው የአንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሰራተኛ ነኝ፡፡ ጥቂት ገላጭ የሆኑ እውነታዎች የነገርኩህ ይመስለኛልና ትረዳኛለህ ብዬ እገምታለሁ፡፡ ሰናይትን ላታውቃት ትችላለህ እንደእውነቱ እኔም አላውቅህም ብቻ በውስጤ የታፈነውን በአንድ ወቅት... Continue Reading →
ሞት ታላቅ መጽሐፍ ነው……..
ሞት ታላቅ መጽሐፍ ነው…….. Click here to read in pdf ብጹእ አቡነ ቄርሎስ በብጹእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትሪያርክ ረፍት “ሞት ታላቅ መጽሐፍ ነው እኛ ግን አናነበውም” ማለታቸውን ተጠቅሶ ማንበቤ ለዚህ ጽሑፍ መነሻ ሆነኝ፡፡ መጽሐፍን ገልጠው ቢያነቡት እውቀትና ት/ት ይሰጣል፡፡ ትዝብትን ያካፍላል፡፡ ልምድ ይለግሳል፡፡ ምሥጢር ይገልጣል፡፡ ሕይወትን ይቀኛል፡፡ ሞትም እንዲሁ ነው ድምጹን ከሰሙት ቀለሙን ከለዩት የመጽሐፍ ያህል... Continue Reading →
የተማረ ይግደለኝi
(click to read pdf) የተማረ ይግደለኝi መሞትስ በተማረ እጅ ማለት እንዳልሆነ የምሳሌ አነጋገር ትርጉም ያስረዳን ይመስለኛል፡፡ የተማረ፡ እጁ ለመግደል የተባረከ ማለት አይደለምና እርግጥ አለማወቅን ለማጥፋት፣ ድንቁርናን ለመግደል፣ ፈዛዛነትን ለመንቀል የተባረከ ይሆናል፡፡ አዎ መሞትስ በተባረከ እጅ! ልቤን የሞላውን ሕይወት አልባ ጥበብ ይደምስስልኝ፡፡ እውቀት አልባ ቀኔን አብዮታዊ-የመማር እርምጃ ይውሰድበት፡፡ ብልሃት የጠፋውን የአኗኗሬን ድንበር ይድፈረው፡፡ ብሩህ ቀንን ያሳየኝ፣... Continue Reading →