ለእግረኛ የተከለከለ

ለእግረኛ የተከለከለ ፎቶ ማንሳት የተከለከለ ነው፡፡ መግባት የተከለከለ፡፡ ማየት የተከለከለ መናገር የተከለከለ ማድመት የተከለከለ መንዳት የተከለከለ ማቆም የተከለከለ መቀመጥ የተከለከለ…. ወዘተ ብዙ የተከለከሉዎች፡፡ የሕብረተሰባችን የአኗኗር ህግ በብዙ ክልከላዎች የተሞላ ነው፡፡ እናትና አባት 'አታድርግ' የሚል የክልከላ ህግ አለው፡፡ አካባቢው 'አስነዋሪ' የሚል መከልከያ ያወጣል፡፡ ቀበሌ ባለሥልጣን መንግስት ብዙ የክልከላ ህጎች አሏቸው፡፡ በሰው በራፍ /ደጅ/ ላይ እንዳይቀመጡ የተቃጠለ... Continue Reading →

ክረምት ከሌለ ሁሉ ቤት…..

ክረምት ከሌለ ሁሉ ቤት….. ክረምትን ከረመ ይለዋል ሥርወ ግሱ፡፡ አንዴ የሚወጣ የሚደርስ ማለትን ይመስላል፡፡ እርግጥ ነው ሶስቱ አፈ ለምለም የሚባሉት ወራት በዓመት አንዴ ይወጡና ልምላሜን፣ ንጽህናንና ተስፋን አብስረው ይመለሳሉ–በአብሳሪ አበባቸው አደይ ታጅበው፡፡ ክረምት መታደስን የሚጠይቅ ወቅት ነው–ራስን በማዘጋጀት መለወጥን፡፡ በበጋ ወይም በሌላ ወቅት ዝግጅታችን እንቀበለው ካልን የአሻዋ መሠረታችንን ሊጠራርገው፣ ጥንካሬ አልባ ድንኳናችንን ሊቀደውና ሜዳ ልናድር... Continue Reading →

መተዛዘል

( click to read pdf ) ጠቢቡ (ጠቢቡ ስል ከእሱ በፊትም ሆነ ከእርሱ በኋላ እርሱ በዚህ ስም የተጠራበትን ያህል ጥበብና እውቀት ያሟሉ እንደሌሉ ልብ ይሏል-ስሙን ወረሱት'ጂ) ይህ ጠቢብ በምድር ላይ በቆየበት እድሜው እጅግ ብዙ የዓለም ክንውኖችና ድርጊቶችን፣ስሪቶችና ሂደቶች፣ቅዠቶችና ምኞቶች… ወዘተ ሁሉን አሰሰ፤ የምድር ጥበባት፣ፍልስፍናዎች፣ ምስጢራትና ህላዌዋን ሁሉ መረመረ፤አመሠጠረ፡፡ በጥበቡ ቃልም መሐል ይኽን የሚደንቅ ምስጢር አረቀቀ፡፡... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑