ገና

"ታኅሣሥ ገሠገሠ ከተፍ አለ ገና፣ እጠብቅሃለሁ አንተ ልጅ ቶሎ ና፡፡ የታኅሣሥ ትውውቅ በገና ፍቅር፣ ይላል ቅር ቅር፡፡" ዓመት ጠብቀው፤ ዐውደ ዓመትን ዙረው ከሚመጡት በዓላት አንዱ የገና (ልደት) በዓል ነው፡፡ በያመቱ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል፡፡  የጁሊያን ቀመር የሚከተሉት ምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያን የዛሬውን ገና ሲያከብሩ ዕለቱን ..ዲሴምበር 25.. ብለው ሲሆን፤ ኢትዮጵያና ኤርትራ ታኅሣሥ 29፣ ግብፅ (ኮፕቲክ) ደግሞ ኮያክ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑