ተ….መጽዋቹ በየቤተ ክርስቲያኑ አጥር፣ በየመኪና መንገዱና በየመጓጓዣ ሥፍራ የልመና መስፋፋት ምን የሚያስከትል ይመስልዎታል? ለጋሽ በበዛበት ከተማ ለማኝ ቢበዛስ ምኑን ይገርማል? ለመሆኑ እርስዎ በቀን/በሣምንት ምን ያህል ለኔ ቢጤ (ለነዳይ) ይሰጣሉ? በወር ምን ያህል ወጪ ይሆንልዎታል ማለት ነው? ‘ቀኝህ ስትሰጥ ግራህ እንዳታይህ’ ስለተባለ አላውቀውም ቢሉን ጉዳያችን አልጣመዎትም ማለትን ይመስላል። መስጠቱም መድረሱም መልካም ፤ጥያቄው ግን ምን ያህል መፍትሄ... Continue Reading →