‘የጥራት አምባሳደሮች’ ዩኒቨርስቲ ኮሌጆቻችን

‘የጥራት አምባሳደሮች’  ዩኒቨርስቲ ኮሌጆቻችን click to Read in pdf ‘የጥራት አምባሳደር’ የሚለው ሐረግ ምናልባት የቅ/ጊዮርጊስ ቢራ ማስታወቂያን ያስታውሰን ይሆናል። ጥራት የሚለው ጽንሰ ሐሳብ ሁሌም አሻሚና አነጋጋሪ ቢሆንም እንደየሙያው አግባብ ትርጓሜ ተሰጥቶት ፤ቢተገበርም ባይተገበርም ጥቅም ላይ ውሎ ይገኛል። አልኮልና ለስላሳ ድብልቅ ምሩቃን እያመረቱ የሚገኙት የትምህርት ፋብሪካዎቻችንም መፈክራቸው ይሔው ሀረግ ነው። ‘የልቀት ት/ት ቤት’ ‘ጥራት ላለው ት/ት... Continue Reading →

ትልቅ መጥበሻ

ትልቅ መጥበሻ ቆም ብለን ሰዎችን ብንመለከት እያንዳንዱ ሰው የሆነ አንድ ቦታ ተጣብቆ ያለ ነው የሚመስለው፡፡ በሕይወታቸውም ውስጥ አንዳንዴ እንዲሁ ነው፡፡ አንዳንዶች በየቤቶቻቸው ሥራዎች ተጠምደው የተጣበቁ ሲሆን፤ ከከበባቸው ሁናቴ ጋር የተጣበቁ ወይም ይቀየራል፣ ይሻሻላል፣ ወይም ይለወጣል ብለው ተስፋ ባላደረጉት ሥራ ላይ ሙጥኝ ብለው ተጣብቀው ይኖራሉ። ሌሎችም ከልምዶቻቸው ጋር ደንዝዘው በሕይወታቸው ብርሃን አልባ ድንግዝግዝ ውስጥ ተጣብቀው ይገኛሉ።... Continue Reading →

ፈኑ እዴከ

ሠላም! እንዴት ሰነበታችሁልኝ መቼም ምስጋናዬ እጅጉን የበዛ ነው፡፡ የጦማሬ ተከታታይ ናችሁና፡፡ በምታገኟቻ ጦማሮች ላይ ያላችሁንና የተሰማችሁን ብትጽፉልኝ ደስታዬ ወደር አልባ ይሆናል፡፡ ትንሽ ጠፍቻለሁና ከይቅርታ ጋር እንኳን ለበዓለ ልደት መዳረሻ አደረሳችሁ በማለት ይቺን ጀባ ብያለሁ፡፡ ፈኑ እዴከ “በ የትውልዳችን በዘመናት ሐረግ በዛ ልመናችን ተስፋችን ቃልኪዳኑ ርቆ ባርነት ተሰጠን ጽድቃችን ድካሙ ዋጋ'ቶ የመርገም ጨርቅ ሆነ ኃጢአትን በውርስ... Continue Reading →

እንደ መግቢያ

አለማወቅ መልካም ፪                                           ከአውቃለሁ እውቀቱ                                                   አለማወቁን ካወቀው                                           ያ………. አ'ለማወቅ መልካም ነው!! የካቲት ፳፻ዓ.ም አዲስ አበባ

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑