ሲዳሩ ማልቀስ-አግብቶም ማልቀስ

To Read in PDF ሲዳሩ ማልቀስ-አግብቶም ማልቀስ እንኳን ለወርኃ ሚያዝያ- ወርኃ መራዊ አደረሳችሁ አደረሰን። መቼም ጊዜው የሰርግም አይደል ዘንድሮ ሚያዝያ ቢወጣብንም ቅሉ። የፈጣሪያቸው ሙሽራ ይሆኑ ዘንድ ራሳቸውን ለጃንደረባነት የለዩ ብዙዎችን አይተናል። እንደኔ አይነቱ ደግሞ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ..” የሚለውን እያሰበ ብቻነቱን ሊረሳ ይሞሸራል፤ያገባል። ሁለቱም የተገባ ሕይወት ነውና እግዚአብሔር የልባቸውን መሻት ይሙላላቸው። ደስታን ይዛቁ-እርካታን ይሞሉ። ጋብቻ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑