የዜግነት ክብር መንደርደሪያ ከአራትና አምስት ወራት በፊት ማስጠንቀቂያ ታውጆ እንደ ነበር ተሰማ-አሁን ላይ፡፡ ከህዝቡ ሃያ ከመቶ የሚሆኑት ወጣቶች (ሴቶቹን ሳይቆጥር) ሥራ አጥ መሆናቸውንና የሥራ አቅርቦቱን በአብዛኛው መጤዎቹ (የውጭ ዜጎች) እንደተቀራመቱት ማላከክ ሊፈጠሩበት ከሚችሉ የፖለቲካ ቀውስ የሚገላግለው ቀላል ዘዴ ነበር፡፡ ወደ 40% የሚተጋው ሥራ አጥ ወጣት በሰሜኑና በአረብ የቀሰቀሰውን የተቃውሞ አመጽ እዚህ የማስነሳት አቅሙ ከፍተኛ በመሆኑ... Continue Reading →