ምድርን የመረገጥ እምነት

ምድርን የመረገጥ እምነት Click to read in pdf ህጻኑ ከተወለደ ፮ ወር ቢሆነው ነው፡፡ ከመዳሁ ለመገላገል አንድ የዘየደውን መላ በመለማመድ ላይ ይገኛል፡፡ የአልጋ፣ የወንበር.. ሌላም ቁስ በመያዝ የመቆምና ለመሄድ የመውተርተር ፍላጎት አዕምሮውን ሞልቶታል፡፡ ስለዚህም ይጥራል አሁንም ይጥራል፡፡ በዚህ ሙከራ ውስጥ የተረዳው አንዳች እውቀት ቢኖር ጠንካራ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ነው፡፡ ምርኩዝ የሚሆነው የማይታጠፍ እጅ ወይም እቃ ካገኘ... Continue Reading →

እድሜ ዘመን ቁጥር

እድሜ ዘመን ቁጥር ህልውናዬ ጸድቆ እስትንፋስን ስ'ቸር እኩል ዘመን ሰፈርን እድሜዬና ምድር እሷ ……. የዓመት ትግሏን ጨርሳ በወቅት ስትከፈል ከጽጌ 'ቅፍ ገብታ ድካሟ ተረስቶ መንፈሷ ታድሷል እድፍ ገላዋ ነጽቶ ባ'ዲስ ልብስ ሸብርቋል ይኽን ትቆጥራለች…………. አንድ ሁለት እያለች፡፡ እኔ………. ፍላጎቴ በዝቶ መልኬ ተቀይሯል ሥጋዬ ጀግኖ ዓለሙ ጠቦኛል እኔም እቆጥራለሁ…….. አንድ ሁለት እላለሁ የእድሜዬን ወረት ባዶ እያስቀረሁ፡፡... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑