የእድሜ ልክ መሪዎቻችን! To read in pdf በሥልጣን ላይ ለብዙ ዓመታት የቀዩ ፕሬዝዳንቶችና ጠቅላይ ሚኒስትሮችን በአፍሪካ ማግኘት ብርቅ አይደልም፡፡ ምንም እንኳ በቅርቡ ተገደው ከተጣበቋት ወንበር የተፈነገሉት ሦስት መሪዎች የሥልጣኑ ንጉስ ሙሐመድ ጋዳፊ (1969-2011) ለ42 ዐመታት ሊቢያን፣ ሁስኒ ሙባረክ (1981-2011) ለ30 ዐመታት ግብጽን ፣ ቤን አሊ (1987-2010) ለ23 ዐመታት ቱኒዚያን ከመሩ በኋላ ከወንበር እድሜ መሪነታቸው ቢቀየሩም፤... Continue Reading →