ክረምት ከሌለ ሁሉ ቤት…..

ክረምት ከሌለ ሁሉ ቤት….. ክረምትን ከረመ ይለዋል ሥርወ ግሱ፡፡ አንዴ የሚወጣ የሚደርስ ማለትን ይመስላል፡፡ እርግጥ ነው ሶስቱ አፈ ለምለም የሚባሉት ወራት በዓመት አንዴ ይወጡና ልምላሜን፣ ንጽህናንና ተስፋን አብስረው ይመለሳሉ–በአብሳሪ አበባቸው አደይ ታጅበው፡፡ ክረምት መታደስን የሚጠይቅ ወቅት ነው–ራስን በማዘጋጀት መለወጥን፡፡ በበጋ ወይም በሌላ ወቅት ዝግጅታችን እንቀበለው ካልን የአሻዋ መሠረታችንን ሊጠራርገው፣ ጥንካሬ አልባ ድንኳናችንን ሊቀደውና ሜዳ ልናድር... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑