አለሁኝ ባይ

አለሁኝ ባይ Click to Read in pdf “ ሰናይት እባላለሁ፡፡ እድሜዬና አካለ ቁመናዬ ለየትኛውም ደረጃ ይመጥናል፡፡ ብዙ ጓደኞች አሉኝ፡፡ ከአንገት፣ ከልብ፣ ከእግር…. ወዘተ የሚወዱኝና የምወዳቸው፡፡ ከቤተሰቦቼ ጋር ስሆን የምኖረው የአንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሰራተኛ ነኝ፡፡ ጥቂት ገላጭ የሆኑ እውነታዎች የነገርኩህ ይመስለኛልና ትረዳኛለህ ብዬ እገምታለሁ፡፡ ሰናይትን ላታውቃት ትችላለህ እንደእውነቱ እኔም አላውቅህም ብቻ በውስጤ የታፈነውን በአንድ ወቅት... Continue Reading →

መተዛዘል

( click to read pdf ) ጠቢቡ (ጠቢቡ ስል ከእሱ በፊትም ሆነ ከእርሱ በኋላ እርሱ በዚህ ስም የተጠራበትን ያህል ጥበብና እውቀት ያሟሉ እንደሌሉ ልብ ይሏል-ስሙን ወረሱት'ጂ) ይህ ጠቢብ በምድር ላይ በቆየበት እድሜው እጅግ ብዙ የዓለም ክንውኖችና ድርጊቶችን፣ስሪቶችና ሂደቶች፣ቅዠቶችና ምኞቶች… ወዘተ ሁሉን አሰሰ፤ የምድር ጥበባት፣ፍልስፍናዎች፣ ምስጢራትና ህላዌዋን ሁሉ መረመረ፤አመሠጠረ፡፡ በጥበቡ ቃልም መሐል ይኽን የሚደንቅ ምስጢር አረቀቀ፡፡... Continue Reading →

እድሜ ዘመን ቁጥር

እድሜ ዘመን ቁጥር ህልውናዬ ጸድቆ እስትንፋስን ስ'ቸር እኩል ዘመን ሰፈርን እድሜዬና ምድር እሷ ……. የዓመት ትግሏን ጨርሳ በወቅት ስትከፈል ከጽጌ 'ቅፍ ገብታ ድካሟ ተረስቶ መንፈሷ ታድሷል እድፍ ገላዋ ነጽቶ ባ'ዲስ ልብስ ሸብርቋል ይኽን ትቆጥራለች…………. አንድ ሁለት እያለች፡፡ እኔ………. ፍላጎቴ በዝቶ መልኬ ተቀይሯል ሥጋዬ ጀግኖ ዓለሙ ጠቦኛል እኔም እቆጥራለሁ…….. አንድ ሁለት እላለሁ የእድሜዬን ወረት ባዶ እያስቀረሁ፡፡... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑