ዐይናችን ተከፍቷል ህሊናችን ነቅቷል

ዐይናችን ተከፍቷል ህሊናችን ነቅቷል ከአንተነህ መርዕድ የመጀመርያው የኬንያ ፕሬዝደንትና የነፃነት ታጋይ ጆሞ ኬንያታ ብዙ ጊዜ የሚጠቀስላቸው፣ ስለ ቅኝ ገዥዎች የተናገሩት እውነት ይህን ይመስል ነበር። “ሚሲዮኖች ወደ አፍሪካ ሲመጡ እነሱ መጽሃፍ ቅዱስ፤ እኛ ደግሞ መሬት ነበረን። ዐይናችንን ጨፍነን እንዴት እንደምንጸልይ አስተማሩን። ዐይናችንን ስንገልጠው ግን እነሱ መሬታችንን እኛ መጽሃፍ ቅዱሱን ታቅፈናል” አሉ። “When the Missionaries arrived, the... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑