አንድ ዩኒቨርስቲ ለአንድ ሰው!

አንድ ዩኒቨርስቲ ለአንድ ሰው! እድሜያቸው ለት/ት ሲደርስ ከቀሲስ ወልደ ገሪማ መሠረታዊት/ቤት ተማሩ፡፡ ከዛም በትግራይ  ጮኸ በተባለው ገዳም ሰዓታትን፣ ቅዳሴን፣ አምስቱን ዓዕማደ ምስጢራትና ባህረ ሃሳብን ከመ/ር መንግስተ አብ ገ/ማርያም ተምረዋል፡፡ ምዕራፍ ጾመ ድጓን ከመ/ር ገ/ሥላሴ ሲቀጽሉ ከመ/ር ገ/ኢየሱስ ጉባኤ ቤት የ4ቱን ወንጌላት ትርጓሜ፣ ቅዳሴ ማርያምና ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ እንዲሁም ባህረ ሐሳብን ተምረዋል፡፡ ከዚያም በሰሜን ጎንደር ከዶ/ር... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑