የኢትዮጵያ መንግሥት ገመና

የኢትዮጵያ መንግሥት ገመና በዚህ አውድ ለማቅረብ የተገደድኩበትን ዘግናኝ ታሪክ፣ ወደር በሌለው አስከፊነቱ የተነሳ ለንባብ ባላበቃው በወደድኩ ነበር፡፡ ግና! ይህ መንግስታዊ የጭካኔ ተግባር፣ ዛሬም በምስኪን ዜጎች ላይ እየተፈፀመና ብዙዎችን ሰለባ እያደረገ በመሆኑ ህዝቡ ይህን ሊሸሸግ እየተሞከረ ያለውን መከራ ተረድቶ ሥርዓቱን በአደባባይ ዓመፅ “ሃይ!” ይል ዘንድ ትርክቴን ለማጠናቀር ተገድጄያለሁ፡፡ ለእስር ያበቃኝ የጋዜጠኝነት ሙያዬም ተጨማሪ ዕዳ ጭኖብኛል፡፡ “ጄል-ኦጋዴን”... Continue Reading →

ኢትዮጵያ እንደ ጋና መሆን የማትችለው ለምንድን ነው?

ኢትዮጵያ እንደ ጋና መሆን የማትችለው ለምንድን ነው? (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም) በአደባባይ በይፋ አምናለሁ፡፡ በጋናውያን ላይ መንፈሳዊ ቅናት አድሮብኛል፡፡ ባራክ ኦባማ የመጀመሪያ ጉዞውን ወደ አፍሪካ ባደረገበት ወቅት በአፍሪካ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ወዳላት እና የከፍተኛ የምጣኔ ሀብት ባለቤት ወደሆነችው ወደ ናይጀሪያ ለመሄድ አልመረጠም፡፡ በአሁጉሩ በምጣኔ ሀብት ደረጃዋ የሁለተኛነት ደረጃ ወደያዘችው የኔልሰን ማንዴላ ሀገር ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ አልመረጠም፡፡... Continue Reading →

አቶ ሞላ ለምን ደነበረ?

September 17, 2015 ታሪኩ አባዳማ መስከረም 2008 ጄነራል ከማል ገልቹ ከበርካታ ወታደሮች ጋር ድንበር ጥሶ ወደ ኤርትራ ገባ ሲባል ሰማን። በዚህ የተነሳ የወያኔ ሰራዊት ለይቶለት የተናደ መስሎን በማግስቱ አንዳች የፖሊቲካ ለውጥ ለማየት የጓጓን ልንኖር እንችላለን – ጄት እና ስልታዊ የውትድርና ተዋጊ ሄሊኮፕተር ይዘው ወያኔን የከዱ መኮንኖች ዜና ሲሰማ አሁንም የድል ቀን ተቃረበ ብለን በቅንነት ደስታ... Continue Reading →

Obama Should Stay Away From Ethiopia

Obama Should Stay Away From Ethiopia By Jeffrey Smith, Mohammed Ademo Later this month, President Barack Obama will become the first sitting U.S. president to ever visit Ethiopia, Africa’s second-most populous country, and a nation viewed by many as a bastion of stability in a region otherwise beset with civil strife. The trip — which... Continue Reading →

የኛ ሠፈር ፍርድ

የኛ ሠፈር ፍርድ እኛ ሠፈር ነው፡፡ አንዲት ሴትዮ በእኩለ ሌሊት እሪታዋን አቀለጠቺው፡፡ እኛም እየተንጋጋን ከቤታችን ወጣን፡፡ ሠፈርተኛው፣ የአካባቢ ጸጥታ አስከባሪዎች፣ መንገደኛው፣ የቀበሌ ሹሙ፣ ውሾቹ እንኳን ሳይቀሩ የተጮኸበት ቤት ጋ ተሰበሰቡ፡፡ ጎረምሶቹ የቤቱን በር ሰብረው ሲገቡ ባሏ ሚስቱን ውኃ ውኃ በሚያሰኝ ዱላ ይደበድባል፡፡ ጎረምሶቹ ዱላውን ነጥቀው እርሷን ከቤት አወጧት፡፡ ልብሷ ተቀዳዷል፤ የተረፈውም በደም አበላ ተጠምቋል፡፡ ከጸጥታ... Continue Reading →

የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጉዞ…

የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጉዞ… (ክንፉ አሰፋ) July 21, 2015  ክንፉ አሰፋ “…ከዚህ በኋላ ህዝብ ሰብስቦ ማውራት ላቆም ነው። ጊዜው ተቀይሯል። ትግል ለደካማ መንፈስ አይሆንም። ትግል መውደቅን ይጠይቃል። ሲወድቁ ግን ለመነሳት መሞከርን ይጠይቃል። ስንወድቅ ልታዩን ትችላላችሁ ስንነሳ ግን ታዩናላችሁ … ” ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ይህንን የተናገሩት የአስመራ ጉዟቸው ከመሰማቱ ጥቂት ቀናት በፊት ነበር። ንግግሩ ለብዙዎች ግርታ... Continue Reading →

የኢትዮጵያ ርዕዮት ተናገረች

የኢትዮጵያ ርዕዮት ተናገረች July 14, 2015 ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ አይበገሬዋ ጀግናዋ ርዕዮት! በንጹሀን ዜጎች ላይ ስቃይን በመፈጸም ከሚታወቀውና ከአዲስ አበባ ከተማ እምብርት በስተደቡብ ምስራቅ ተንጣሎ ከሚገኘው እና በተለምዶ ቃሊቲ እየተባለ ከሚጠራው የመለስ ዜናዊ የማጎሪያ እስር ቤት (የኢትዮጵያ “ሮቤን ደሴት” ማለትም ነልሶን ማንደላ የታሰሩበት) ባልተጠበቀ ጊዜ የተለቀቀችው ጀግናዋ ርዕዮት ዓለሙ ከማጎሪያው እስር ቤት... Continue Reading →

የቤል መርገጫ አልባው እንጦርጦስ- ቻርተር ከተማ

የቤል መርገጫ አልባው እንጦርጦስ- ቻርተር ከተማ To Read in PDF ሁሉም ሰው በህይወቱ እንዳለው ዓይነት ምኞትና የሚፈልገውን ለማግኘት የተጋረጠው ጋሬጣ የመጋፈጥ ጥረቱ በፖለቲካም ውስጥ ይኖራል፡፡ ለምሳሌ የመንግስት መመሪያና ህጎች መስራት የምንችለውን ይገድቡናል፡፡ እኚያ ግን በስልጣኑ ወንበር ላይ ያሉቱ ከሌሎቻችን ይለያሉ፡፡ እነሱ ስለራሳቸው ጥቅም ህግን ማርቀቅ ይችላሉ ከዚያም የሚፈልጉትን ለማግኘት ሁሉ ቀላል ይሆንላቸዋል፡፡ የሰዎችን ፍላጎትና ፍላጎታቸውን... Continue Reading →

የሐዘን ዘመን-እምባችንን ለማን?

የሐዘን ዘመን-እምባችንን ለማን? ወቅቱ ለኢትዮጵያውያን እጅግ አሳፋሪና አሰቃቂ ዘመን ሁኗል፡፡ እምባችን እንደጎርፍ ቢወርድም ብሶታችንና ሐዘናችንን ጠርጎ መውሰድ አልተቻለውም፡፡ ይልቁን ብዙ ባነባን ቁጥር ብዙ ምናነባበት ይፈጠራል፡፡ እኛ ከሌሎች ሃገራት ዜጎች የተለየን የሰው ፍጡሮች አይደለንም፡፡ ኢትዮጵያዊነት ሰውነት ነው፡፡ የዓለም ዜጋዎች ነን፡፡ የአፍሪካ መንደርተኞች ነን፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ የትውልዳችን ወይም የመኖሪያችን ሥፍራ ነው፡፡ ለዚህ ስያሜ ከቀሩት የዓለም ፍጡራን በተለየ... Continue Reading →

ስለ እኔ አታልቅሱ

“ስለ እኔ አታልቅሱ” (ይህ “ኑ! እንዋቀስ”የሚለው ስር ነቀል የለውጥ ጥሪ ቀጥታ የሚያነጣጥረው በኢህአዴግ አባላት ላይ ብቻ ነው፤ አመራሩን በፍፁም አይመለከትም)   ከተመስገን ደሳለኝ     “ዋይ ዋይ ከሚሉና ሙሾ ከሚያወጡ ሴቶችና ከሕዝቡ እጅግ ብዙዎች ተከተሉት፡፡ ኢየሱስ ግን ወደ እነርሱ ዘወር ብሎ እንዲህ አለ፡- እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች ለእኔስ አታልቅሱልኝ፤ ዳሩ ግን፡- መካኖችና ያልወለዱ ማኀፀኖች፣ ያላጠቡ ጡቶችም... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑