ገና

"ታኅሣሥ ገሠገሠ ከተፍ አለ ገና፣ እጠብቅሃለሁ አንተ ልጅ ቶሎ ና፡፡ የታኅሣሥ ትውውቅ በገና ፍቅር፣ ይላል ቅር ቅር፡፡" ዓመት ጠብቀው፤ ዐውደ ዓመትን ዙረው ከሚመጡት በዓላት አንዱ የገና (ልደት) በዓል ነው፡፡ በያመቱ ታኅሣሥ 29 ቀን ይከበራል፡፡  የጁሊያን ቀመር የሚከተሉት ምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያን የዛሬውን ገና ሲያከብሩ ዕለቱን ..ዲሴምበር 25.. ብለው ሲሆን፤ ኢትዮጵያና ኤርትራ ታኅሣሥ 29፣ ግብፅ (ኮፕቲክ) ደግሞ ኮያክ... Continue Reading →

Christmas Vs ገና Vs Nativity-የመጀመሪያ ክፍል

Christmas Vs ገና Vs Nativity የመጀመሪያ ክፍል ለመሆኑ ሁለት የገና (ክሪስመስ) በዐል ለምነው የምናከብረው?             በምድር ዘመን አቆጣጠር ክርስቶስ መቼ ተወለደ? የክሪስማስ (ገና) በዐል ማክበሪያ ልምዶች ከየት የተገኙ ይሆን?      ታህሳስ 25 እንዴት መከበር ጀመረ? የመጀመሪያው የተዘገበ የኔቲቪቲ (ክሪስማስ) በአል የትና መቼ ነበር?    የልደት በዐልስ ስለምን ማክበር ይገባናል? እንኳን ለብርሃነ ልደቱ አደረሳችሁ!! ከክ/ዘመናት በፊት ክፉ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑