የሐዘን ዘመን-እምባችንን ለማን?

የሐዘን ዘመን-እምባችንን ለማን? ወቅቱ ለኢትዮጵያውያን እጅግ አሳፋሪና አሰቃቂ ዘመን ሁኗል፡፡ እምባችን እንደጎርፍ ቢወርድም ብሶታችንና ሐዘናችንን ጠርጎ መውሰድ አልተቻለውም፡፡ ይልቁን ብዙ ባነባን ቁጥር ብዙ ምናነባበት ይፈጠራል፡፡ እኛ ከሌሎች ሃገራት ዜጎች የተለየን የሰው ፍጡሮች አይደለንም፡፡ ኢትዮጵያዊነት ሰውነት ነው፡፡ የዓለም ዜጋዎች ነን፡፡ የአፍሪካ መንደርተኞች ነን፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ የትውልዳችን ወይም የመኖሪያችን ሥፍራ ነው፡፡ ለዚህ ስያሜ ከቀሩት የዓለም ፍጡራን በተለየ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑