ሃያ ሰባት ዐመታት ያስፈልጉን ይሆን? To read in PDF ''ፍትህና ሰላም ለሁሉም በእኩልነት የሰፈነበት ዐለም በሚለው አስተምሮው ታንጫለሁ'' አቶ ኦባማ የተቃርኖ ፈጣሪውን ኃያሉን ኔልሰን ሮ. ማንዴላ ዜና ረፍት ተከትሎ የተናገሩት ነበር፡፡ ይህቺ የሚመሯት ሃገር ከአሸባሪዎች ዝርዝሯ ውስጥ ገና በ2008 ብትሰርዛቸውም ቅሉ፡፡ በተደረገላቸው የሽኝት መርሐ ግብር ላይ አያሌ የቀደሙትና የአሁን የሃገር መሪዎች ተገኝተዋል፡፡ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ሽኝት... Continue Reading →