​የምግብ ዝግጅት፡- ዘይት-አልባ፣ ከብሶት ብቻ የሚስሠራ፣ ትኩስ፣ ቀሊል ‹‹ብሔርተኝነት››!

የምግብ ዝግጅት፡- ዘይት-አልባ፣ ከብሶት ብቻ የሚስሠራ፣ ትኩስ፣ ቀሊል ‹‹ብሔርተኝነት››! (ከበአማን ነጸረ #FB የተወሰደ) ሀ. በቅድሚያ የሚከተሉት ግብዐቶች ያስፈልጉናል! 1. እንደ ሽንኩርት፡- ብሔረሰብዎ ላይ የደረሱና እየደረሱ ያሉ የሚሏቸው ጥቂት የተላጡ የታሪክ አጋጣሚዎች፣ 2. እንደ ድንች፡- ለራስዎ ብሔር ካለዎት ፍቅር የሚወፍር ድፍን የሌላ ብሔር ጥላቻ፣ 3. እንደ ጉልቻ፡- ከብሔርዎ የተውጣጡ ጥቂት የጋሉና ስሜታውያን ነዲድ ወጣቶች፣ 4. እንደ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑