ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው?

ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው? vክርስቶስ ከሙታን ባይነሣስ? vትንሣኤ ባይኖርስ? vየክርስትና ትምህርት መሠረትና አስኳል ምንድነው? ትንሣኤ ሙታን ማለት ተለያይተው ይኖሩ የነበሩት ነፍስና ሥጋ እንደገና ተዋህደው መነሣትና ከሞት በኋላ በሥጋና በነፍስ ህይወት ማግኘት ማለት ነው፡፡ ለዚህም ለሰው ልጅ ከሞት የመነሣት አስተምህሮ መሠረት የሆነው የጌታችን የመድኋኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፡፡ ሰው ልጅከሞት የመነሳት አስተምሮ መሠረት የሆነው የጌታችን የመድሀኒታችን የኢየሱስ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑