ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው? ሁለት

ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው? ሁለት vክርስቶስ ከሙታን ባይነሣስ? vትንሣኤ ባይኖርስ? vየክርስትና ትምህርት መሠረትና አስኳል ምንድነው?   በመጀመሪያው ክፍል ስለ ክርስቶስ መነሣትና የእርሱ ትንሣኤ ስለሰው ልጅ ትንሣኤ እማኝና ማረጋገጫ ስለመሆኑ ለማተት ከመነሣቱ በፊት ስለነበረው አስረጅና በነብዩ ኢሳይያስ ዐይነ ትንቢት ከመነሳቱ በፊት ስለተቀበለው መከራና የመከራው ፍጻሜ ስለሆነው ትንሣኤ ጀምረን ማቆየታችን ይታወሳል፡፡ በዚህ ክፍል ከመቃብሩ መውረድ በኋላ ስላለውና የመነሣቱ... Continue Reading →

ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው?

ትንሣኤ የክርስትና ምኑነው? vክርስቶስ ከሙታን ባይነሣስ? vትንሣኤ ባይኖርስ? vየክርስትና ትምህርት መሠረትና አስኳል ምንድነው? ትንሣኤ ሙታን ማለት ተለያይተው ይኖሩ የነበሩት ነፍስና ሥጋ እንደገና ተዋህደው መነሣትና ከሞት በኋላ በሥጋና በነፍስ ህይወት ማግኘት ማለት ነው፡፡ ለዚህም ለሰው ልጅ ከሞት የመነሣት አስተምህሮ መሠረት የሆነው የጌታችን የመድኋኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፡፡ ሰው ልጅከሞት የመነሳት አስተምሮ መሠረት የሆነው የጌታችን የመድሀኒታችን የኢየሱስ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑