አዲስ አባባ ስለምን ታወዛግባለች? (ዘላለም ክብረት)

አዲስ አባባ ስለምን ታወዛግባለች? (ዘላለም ክብረት) Zone 9 ሕሩይ ሚናስ አስደናቂ ሰው ነው፡፡ የገበሬ ልጅ፣ በአስራዎቹ መጨረሻ አዲስ አበባ የገባ፡፡ ከዛም የአብነት ተማሪ ሆነና ቅዳሴና ቅኔ ሞካከረ፡፡ እሱ አልሆን ሲለው ጎዳና ወጥቶ ጎዳና አዳሪ ሆነ፡፡ ቀጠለና የለማኝ መሪ (sighted guide) ሆነ፡፡ እሱም ሲያልፍ ‹ለምን አልማርም?› ብሎ ትምህርት ተማረና ዩንቨርሲቲ በገባ በዓመቱ ‹ማርክሲስት› ሆነ፡፡ ትምህርቱንም ለአቢዮቱ... Continue Reading →

ኢትዮጵያ በሁለቱም ጫፍ የምትቃጠል ሻማ እንዳትሆን

ኢትዮጵያ በሁለቱም ጫፍ የምትቃጠል ሻማ እንዳትሆን ያንዲት አገር ዜጎችን በዘር ሸንሽኖ በወርቅ እና በነሀስ መፈረጅ ብሎም ከዚህ ፖሊሲ በመነጨ ኢኮኖሚውን ፣ መገናኛ አውታሩን ፣ መከላከያውን ፣ ቁልፍ የመንግሰት ስልጣን ብሎም አጠቃላይ የፖለቲካ ህይወት ከዚያ ‘ወርቅ’ ብሎ ከሸነገለው ዘር ተመርጦ በተመለመለ ሀይል ሙሉ ቁጥጥር ስር እንዲውል ማረጋገጥ የለየለት የህገወጥ መንግሰት ባህሪ መሆኑን የሚያረጋግጥ ታሪካዊ ወቅት ላይ... Continue Reading →

ለወቅታዊው የሃገሪቷ ቀውስ 7 የመፍትሄ ሃሳቦች

ለወቅታዊው የሃገሪቷ ቀውስ 7 የመፍትሄ ሃሳቦች ስንገድለው ስንደበድበው . . . . አምቦ ብቻ አይደለም ፥ በአምቦና በአዲስ መካከል ያለችው ቡራዩም የተቃውሞ አውድማ ሆናለች። ሱሉልታ፣ ሆለታ፣ ሰበታም አልጸዱም። አዲስ አበባ አፍንጫ ላይ ያሉትን አገዛዝ ማረጋጋት ካልቻለ፣ እንደ ዶዶላ፣ ባኮ፣ ነጆ፣ ቆቦ . . . . ያሉትን እንዴት ነው የሚያረጋጋው? በጉልበት፣ በኃይል ይሄን ኣይነት እኔ በእደሜዬ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑