ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ ሁለት

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ   ሁለት ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት ያገኘንበት ታሪክ የየካቲት ሃያ ሦስቱ የአድዋ ድል ቀጣይ ክፍል ቀጥሏል። TO READ IN PDF የአድዋ ጦርነት በኢትዮጵያውያን አኩሪ ድል ቢጠናቀቅም ዳግማዊ ምኒልክ የጦር ኃይሉ ድካምና ለመሰጠት (ለመዋጋት) ያለው አቅም መመናመንን ተከትሎ ጣሊያንን ከባህር አሻግሮ አልገፋውም። በመቶዎች የሚቆጠሩ የጣሊያን የጦር ምርኮኞች ወደ... Continue Reading →

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ To read in PDF የካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም የ፻፳ ዓመት ታሪክ መዘከሪያ- የአድዋ ጦርነት። ወሳኙ የአድዋ ድል ዓለም ላይ ያሉ ጥቁር ህዝቦች ሁሉ የሚያወሩለት ተረክ ነው። አስደናቂ ድል ወይም አሳፋሪ ሽንፈት ከተወለደባቸው ቦታዎች የበለጠ ጥቂት ቦታዎች ጠንካራ ትዝታ ማስታወስ ይችላሉ። ናፖሊዮን ቦናፓርት በ 1805 እ.ኤ.አ በኦስተርሊዝ (የአሁኗ... Continue Reading →

ዐይናችን ተከፍቷል ህሊናችን ነቅቷል

ዐይናችን ተከፍቷል ህሊናችን ነቅቷል ከአንተነህ መርዕድ የመጀመርያው የኬንያ ፕሬዝደንትና የነፃነት ታጋይ ጆሞ ኬንያታ ብዙ ጊዜ የሚጠቀስላቸው፣ ስለ ቅኝ ገዥዎች የተናገሩት እውነት ይህን ይመስል ነበር። “ሚሲዮኖች ወደ አፍሪካ ሲመጡ እነሱ መጽሃፍ ቅዱስ፤ እኛ ደግሞ መሬት ነበረን። ዐይናችንን ጨፍነን እንዴት እንደምንጸልይ አስተማሩን። ዐይናችንን ስንገልጠው ግን እነሱ መሬታችንን እኛ መጽሃፍ ቅዱሱን ታቅፈናል” አሉ። “When the Missionaries arrived, the... Continue Reading →

እግዚአብሔር አንድም ሦስትም እንዴት ይሆናል?

እግዚአብሔር አንድምሦስትም እንዴትይሆናል? To Read in PDF በቀደሙት ሁለት ክፍሎች ምስጢረ ሥላሴና ምስጢረ ሥጋዌን የሚያብራሩ ጽሑፎችን ማቅረባችን ይታወሳል። እግዚአብሔር ልጅ አለውን? በሚለው የመጀመሪያ ጽሑፍ እግዚአብሔር ልጅ እንዳለውና እርሱም እግዚአብሔር እንደሆነ አይተናል። በቀጣዩ እግዚአብሔር እንዴት ሰው ሊሆን ቻለ? በሚለው ጽሑፍም አምላክ ሰው ሊሆን ያበቁትን ምክንያቶችና እግዚአብሔር ሰው ሆነ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለመዳሰስ ሞክረናል። በዚህኛው ክፍል... Continue Reading →

እግዚአብሔር እንዴት ሰው ሊሆን ቻለ?

እግዚአብሔር እንዴት ሰው ሊሆን ቻለ? እግዚአብሔር ፈቅዶልን ባለፈው ጊዜ ቤተ ፍቅር ዘአቢሲኒያ የተረጎመውን የአባ ታድሮስ ማላቲን እግዚአብሔር ልጅ አለውን? የሚለውን ጽሑፍ ማቅረባችን የሚታወስ ነው። እነሆ ዛሬ ደግሞ በፈጣሪ መልካም ፈቃድ እግዚአብሔር ልጅ ካለውና ይህም ልጁ ራሱ እግዚአብሔር ከሆነ ይህ እግዚአብሔር እንዴት ሰው ሊሆን ቻለ? የሚለውን አባ ታድሮስ ማላቲ አዘጋጅተው  ቅ/ሚናስ የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ያቀረበችውን ቤተ... Continue Reading →

እግዚአብሔር ልጅ አለውን?

እግዚአብሔር ልጅ አለውን? እግዚአብሔር ልጅ አለውን? እግዚአብሔር ልጅ የሰጠችው ሚስት ነበረውን? ይህ ማለት እግዚአብሔር ከአንድ በላይ ነው ማለት ይሆን? የጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዐል (ገና) እያከበርን ባለንበት ወቅት በአንዳንድ ወንድሞቻችን ልቡና ውስጥ ሞልቶ ተርፎ ለሰማነውን ተመላላሽ ጥያቂዎች መልስ ማዘጋጅት ወደድን። በተመሳሳይ ርዕስ ጽሁፋቸው ተሰናድቶ ያገኘነውን  አባ ታድሮስ ማላቲ አዘጋጅተው  ቅ/ሚናስ የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ያቀረበችውን... Continue Reading →

አዲስ አባባ ስለምን ታወዛግባለች? (ዘላለም ክብረት)

አዲስ አባባ ስለምን ታወዛግባለች? (ዘላለም ክብረት) Zone 9 ሕሩይ ሚናስ አስደናቂ ሰው ነው፡፡ የገበሬ ልጅ፣ በአስራዎቹ መጨረሻ አዲስ አበባ የገባ፡፡ ከዛም የአብነት ተማሪ ሆነና ቅዳሴና ቅኔ ሞካከረ፡፡ እሱ አልሆን ሲለው ጎዳና ወጥቶ ጎዳና አዳሪ ሆነ፡፡ ቀጠለና የለማኝ መሪ (sighted guide) ሆነ፡፡ እሱም ሲያልፍ ‹ለምን አልማርም?› ብሎ ትምህርት ተማረና ዩንቨርሲቲ በገባ በዓመቱ ‹ማርክሲስት› ሆነ፡፡ ትምህርቱንም ለአቢዮቱ... Continue Reading →

በታጋዮች ክንድ የደቀቀው ፍርድ

በታጋዮች ክንድ የደቀቀው ፍርድ – ታሪኩ አባዳማ ታጋዩ አቶ በረከት ስምኦን ሲኖሩበት ከነበረ ንብረትነቱ የአቶ መሀሪ ተወልደ ብርሀን የሆነ የተንጣለለ ቪላ ለቀው እንዲወጡ እና ለባለንብረቱ እንዲያስረክቡ ፍርድ ቤት ቢወስንም ለሳቸው የሚመጥን ሌላ ቤት ባለመገኘቱ ውሳኔው ተፈፃሚ ሊሆን አልቻለም። ቤቱ ለባለንብረቱ እንዲመለስ ላለፉት ስምንት አመታት በተከታታይ በህግ ቢወሰንም ከህግ በላይ የሆነ ሰው ስለሚኖርበት ተፈፃሚ አልሆነም –... Continue Reading →

ኢትዮጵያ በሁለቱም ጫፍ የምትቃጠል ሻማ እንዳትሆን

ኢትዮጵያ በሁለቱም ጫፍ የምትቃጠል ሻማ እንዳትሆን ያንዲት አገር ዜጎችን በዘር ሸንሽኖ በወርቅ እና በነሀስ መፈረጅ ብሎም ከዚህ ፖሊሲ በመነጨ ኢኮኖሚውን ፣ መገናኛ አውታሩን ፣ መከላከያውን ፣ ቁልፍ የመንግሰት ስልጣን ብሎም አጠቃላይ የፖለቲካ ህይወት ከዚያ ‘ወርቅ’ ብሎ ከሸነገለው ዘር ተመርጦ በተመለመለ ሀይል ሙሉ ቁጥጥር ስር እንዲውል ማረጋገጥ የለየለት የህገወጥ መንግሰት ባህሪ መሆኑን የሚያረጋግጥ ታሪካዊ ወቅት ላይ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑