ቁርቁር ሲኖዶስ

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትላንትና ወይም ዛሬ የተፈጠረች አይደለችም፡፡ ሲኖዶሳዊ ታሪኳ ግን ቁርቁር ነው፡፡  ሲኖዶሳዊ አበቃቀሏ ቁርቁር በመሆኑ ሲኖዶሳዊ ገጽታዋም የተቆረቆሩ ከተሞች ገጽታ ዐይነት ነው፡፡ ለነገሩ ድሮ ድሮ ቁርቁር ከተማ እንጂ ቁርቁር ሲኖዶስ አልነበረም፡፡ ቁርቁር ከተማዎች ለመኖራቸው ብዙ ምሳሌዎችን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ለጊዜው ከጎጃም የበዛብህ መዲና ማንኩሳ፤ ከሲዳማ ተፈሪ ኬላ ምስክሮቼ ናቸው፡፡ እኒህ ከተማዎች እግረ መንገድ በንጉሣዊ... Continue Reading →

​የምግብ ዝግጅት፡- ዘይት-አልባ፣ ከብሶት ብቻ የሚስሠራ፣ ትኩስ፣ ቀሊል ‹‹ብሔርተኝነት››!

የምግብ ዝግጅት፡- ዘይት-አልባ፣ ከብሶት ብቻ የሚስሠራ፣ ትኩስ፣ ቀሊል ‹‹ብሔርተኝነት››! (ከበአማን ነጸረ #FB የተወሰደ) ሀ. በቅድሚያ የሚከተሉት ግብዐቶች ያስፈልጉናል! 1. እንደ ሽንኩርት፡- ብሔረሰብዎ ላይ የደረሱና እየደረሱ ያሉ የሚሏቸው ጥቂት የተላጡ የታሪክ አጋጣሚዎች፣ 2. እንደ ድንች፡- ለራስዎ ብሔር ካለዎት ፍቅር የሚወፍር ድፍን የሌላ ብሔር ጥላቻ፣ 3. እንደ ጉልቻ፡- ከብሔርዎ የተውጣጡ ጥቂት የጋሉና ስሜታውያን ነዲድ ወጣቶች፣ 4. እንደ... Continue Reading →

“ህወሃት በሚያኮርፍባቸው የሶማሊያ ‹አሸባሪ› ድርጅቶች ይጠረጠራል”

“ህወሃት በሚያኮርፍባቸው የሶማሊያ ‹አሸባሪ› ድርጅቶች ይጠረጠራል” የጸጥታ ስጋት ከድጎማ መቀነስ ጋር ይያያዛል? ሰሞኑን በከፍተኛ ደረጃ የዓለም መገናኛዎች ርዕስ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከሶማሊያ ለቆ የመውጣቱ ጉዳይ ነው። የሶማሊያ ባለሥልጣናት ስለጉዳዩ የተነገራቸው አንዳችም ነገር እንደሌለ መግለጻቸው፣ አልሸባብም የሠራዊቱን እግር እግር እየተከተለ የተነጠቃቸውን ወረዳዎች መቆጣጠሩና ኢህአዴግ ጉዳዩን ያስተባበለበት አግባብ ጎልጉል የመረጃ አቀባዮቹን እንዲያነጋግር መነሻ ሆኗል። እንደ መረጃ ሰዎቹ ከሆነ በስም ተለይቶ... Continue Reading →

አዲስ አበባ ተቆላልፋለች

አዲስ አበባ ተቆላልፋለች ፖሊስ እና ሰራዊቱ በሕዝብ ላይ አልተኩስም ብለዋ ወቅታዊ ሪፖርታዥ በሳምንቱ መግቢያ የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ብሄራዊ እርቅ እና ድርድር እንዲደረግ ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል። አምስቱ የሕወሃት ቁንጮዎች ትእቢት የተሞላበት ምላሽ ነው የሰጡት። ከድርድር ይልቅ ከሕዝብ ጋር ጦርነት መግጠምን መርጠዋል። አብዛኛው የፖሊስ እና የሃገር መከላከያ ሰራዊቱ “ሕዝብ ላይ አልተኩስም” ማለታቸው የህወሃት አመራርን ጭንቅ ውስጥ አስገብተውታል።... Continue Reading →

የግንቦት ፍሬዎች ሁለት

የግንቦት ፍሬዎች ሁለት To Read in PDF ዘመነ ግንቦታውያን ከሰጡን ፍሬዎች መቅመስ ጀምረናል። የጎልማሳው ትውልድና የተተኪው ትርክት እንደቀጠለ ነው። ከፍሬዎቹ አንዱ በሆነው የዜግነት ክብር ላይ ዛሬ እንቆያለን። ከዚህ ቀደም በዚህ ርእስ ላይ ጽፌ ነበር። ይሄኛው ጽሑፍ ዝርዝር ዜናሁ ነው። ሰው በመሆን ጸጋና በጥቅሙ ደስታ አንድ ሆነን ተሰርተናል። በምንኖርበት ሥፍራ ባስቀመጥናቸውና በተቀመጡብን አለቃዎች ምክንያት ይህ የሰውነት... Continue Reading →

የግንቦት ፍሬዎች

የግንቦት ፍሬዎች የግንቦት ወር ተለይቶ የሚታወቀው ፀሓያማ ወር በመሆን ነበር። የመስከረምን ድርሻ ከነጠቀ በኋላ ግን ዝነኛና የማይረሳ አዚማም እና ተስፋ ፈንጣቂ ወር በመሆን ተገልጧል። አሁን ግን ብዙን ነገር ተቀያይሯል ከሩብ ምዕት ዓመት በኋላ የአንድ ትውልድ ዘመን ጎልምሶ ሌላኛው ተተኪ ትውልድ እየበቀለ ይገኛል። ለእኒህ ትውልዶች ታሪካቸው ግንቦትን በወራት ሁሉ ላይ ነግሦ ሲንገዋለል ከትቦታል። የብር ኢዮቤልዩ (ሃያ... Continue Reading →

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ ዜና መዋዕል

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ ዜና መዋዕል <<የዛሬ ሳምንት አድርገው!!  በዚህ ላንተ   የሚደነግጥ ሰው  የለም። ሂድ የፎከርክበትን አሁኑኑ አድርገው። እኛም የመጣውን እንመልሰዋለን። እግሩን ለጠጠር፣  ደረቱን ለጦር ሰጥቶ አገሩን የማያድን ሰው  የሌለ እንዳይመስልህ። ደሙን አፍስሶ ለአገር መሞት ጌጥ ነው እንጂ ሞት   አይባልም። አሁኑኑ ሂድ አይምሽብህ፣  የፈከርክበትን ባሻህ ጊዜ ታደርገዋለህ። እኝም እዚያ እንጠብቅሃለን። እኔ ሴት ... Continue Reading →

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ ሁለት

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ   ሁለት ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት ያገኘንበት ታሪክ የየካቲት ሃያ ሦስቱ የአድዋ ድል ቀጣይ ክፍል ቀጥሏል። TO READ IN PDF የአድዋ ጦርነት በኢትዮጵያውያን አኩሪ ድል ቢጠናቀቅም ዳግማዊ ምኒልክ የጦር ኃይሉ ድካምና ለመሰጠት (ለመዋጋት) ያለው አቅም መመናመንን ተከትሎ ጣሊያንን ከባህር አሻግሮ አልገፋውም። በመቶዎች የሚቆጠሩ የጣሊያን የጦር ምርኮኞች ወደ... Continue Reading →

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ

ኩሩ ኢትዮጵያዊ ለመሆን አንድ ተጨማሪ ምክንያት -አድዋ To read in PDF የካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም የ፻፳ ዓመት ታሪክ መዘከሪያ- የአድዋ ጦርነት። ወሳኙ የአድዋ ድል ዓለም ላይ ያሉ ጥቁር ህዝቦች ሁሉ የሚያወሩለት ተረክ ነው። አስደናቂ ድል ወይም አሳፋሪ ሽንፈት ከተወለደባቸው ቦታዎች የበለጠ ጥቂት ቦታዎች ጠንካራ ትዝታ ማስታወስ ይችላሉ። ናፖሊዮን ቦናፓርት በ 1805 እ.ኤ.አ በኦስተርሊዝ (የአሁኗ... Continue Reading →

Start a Blog at WordPress.com.

Up ↑